ባህላዊ ሙዙቃዎች ለአማራ ህዝብ በደል ፍትህና አንድነት ያላቸው ሚና፣ በ2013ዓ.ም በወጡ የአማርኛ የባህል ሙዚቃ ግጥሞች ማሳያነት

Authors

  • ሙሀመድ ሰኢድ * የኢትዮጵያ ቋንቋና ሥነጽሐፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል፣ መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ፣ ኢትዮጵያ

DOI:

https://doi.org/10.20372/ajcik.2023.2.1.933

Abstract

የዙህ ጥናት ዋና ዓሊማ ባህሊዊ ሙዙቃዎች ሇአማራ ህዜብ በዯሌ ፌትህ፣ አንዴነትና ሌማት ያሊቸውን ሚና ማሳየት ነው፡፡ ጥናቱ አይነታዊ የምርምር ዗ዳን በመጠቀም በይ዗ት ትንተና ስሌት ተካሂዶሌ፡፡ ሇጥናቱ አገሌግልት ሊይ የዋለ የአማርኛ ባህሊዊ ሙዙቃዎች የተሰበሰቡት ከዩትዩብ ማህበራዊ ሚዱያ ነው፡፡ በዩትዩብ ማህበራዊ ሚዱያ በበርካታ ቋንቋዎች ኢትዮጵያውያን ያዛሟቸው ወቅቱን የዋጁ ዗ፇኖች አለ፡፡ ከእነዙህም መካከሌ ሇጥናቱ በአማርኛ ቋንቋ ተሰርተው ወቅታዊ የሀገሪቱን ሁኔታ የሚመሇከት ይ዗ት ያሊቸው ባህሊዊ ሙዙቃዎች ብቻ በዓሊማ ተኮር የንሞና ዗ዳ ተመርጠዋሌ፡፡ በዙህም መሠረት 18 ባህሊዊ ሙዙቃዎች ካነሷቸው የአማራ ህዜብ በዯሌ እና ሇፌትህና ሇአንዴነት ካሊቸው ሚና አንጻር ተተንትነዋሌ፡፡ በጥናቱ ውጤት መሰረትም መንግስት በሰሜን ኢትዮጵያ የህግ ማስከበር ዗መቻ ካወጀ ጀምሮ የመጀመሪያው ምዕራፌ ተጠናቀቀ እስካሇበት (ከጥር 2013- ህዲር 2014 ዓ.ም) የወጡ የአማርኛ ባህሊዊ ሙዙቃዎች ትኩረት አዴርገው ካነሷቸው ይ዗ቶች መካከሌ ዋነኞቹ የአማራ ህዜብ በዯሌ፣ ፌትህና የአማራ አንዴነት ናቸው፡፡ በዙህም ባህሊዊ ሙዙቃዎቹ የህዜብ በዯሌን ካሊቸው ማህበራዊ፣ ፖሇቲካዊ፣ ስነሌቦናዊና ኢኮኖሚያዊ ተጽዕኖዎች አንጻር በማንሳት የአማራ ህዜብ በራሱ ማህበራዊ፣ ፖሇቲካዊ፣ ስነሌቦናዊና ኢኮኖሚያዊ ፌትህን ሇማረጋገጥ እንዱነሳ ዯጋግመው መቀስቀሳቸው ተረጋግጧሌ፡፡ በተጨማሪም የአንዴነት መሰረቶችን (መሌከዓምዴራዊ አንዴነት፣ የጋራ ታሪክና የጋራ ባህሌ) ዯጋግመው በማንሳት በህብረተሰቡ ውስጥ ተቀዚቅዝ የቆየውን የአንዴነት ስሜት መቀስቀሳቸው ተረጋግጧሌ፡፡ በተጨማሪም ባህሊዊ ሙዙቃዎቹ ምንም እንኳ የተሇያዩ የሀገሪቱን አካባቢዎች እየጠሩ ስሇአንዴነቷ ቢሰብኩም በወቅቱ ከተፇጠረው ችግር አንጻር የአማራ ህዜብ በዯሌና ፌትህን በማንሳት የክሌሌ አንዴነት ሊይ ትኩረት ማዴረጋቸው በጥናቱ ተመሌክቷሌ፡፡ በመጨረሻም ባህሊዊ ሙዙቃዎችን በጥሌቀት አጥንቶና ተንትኖ ሇማስተማሪያነት ማዋሌ ሀገራዊና ክሌሊዊ አንዴነትን ሇማስጠበቅ ግንዚቤና ተነሳሽነትን ከመፌጠር አንጻር ከፌተኛ ጠቀሜታ እንዲሇው በጥናቱ ይሁንታ ሊይ ተመሌክቷሌ፡፡

Keywords:

ሀገራዊ አንድነት, በደል, ክልላዊ አንድነት

Downloads

Published

2023-06-30

How to Cite

ሰኢድ ሙ. (2023). ባህላዊ ሙዙቃዎች ለአማራ ህዝብ በደል ፍትህና አንድነት ያላቸው ሚና፣ በ2013ዓ.ም በወጡ የአማርኛ የባህል ሙዚቃ ግጥሞች ማሳያነት. Abyssinia Journal of Culture and Indigenous Knowledge, 2(1), 44–61. https://doi.org/10.20372/ajcik.2023.2.1.933

Issue

Section

Articles