በስንዜሮ ተረክ፤ ታሪክ እና ትዝታ
DOI:
https://doi.org/10.20372/ajcik.2023.2.1.931Abstract
የዚህ ጥናት አላማ በአዳም ረታ ‹‹የስንብት ቀለማት›› ውስጥ የመጣውን ስንዜሮ ‹‹በሃዲስ ታሪካዊነት›› እና ‹‹በትዝታ›› መታገጊያነት መፈከር ነው፡፡ ይህም ጥናቱን እስካሁን የደራሲው ሥራዎች ባልታዩበት የባህል እና የትዝታ ንድፈ ሃሳቦች አንጻር የተሰናዳ አድርጓታል፡፡ ሃዱስ ታሪካዊነት ባህሌ መር የሥነ- ጽሐፌ ሃተታ ማቅረቢያ ስሌት ሲሆን ትዜታ እረፌት ያሇው (የተረጋጋ) ሥነ-ሌቦናዊ ሁኔታን የሚያስረዲ ጽንሰ ሃሳብ ነው፡፡ የትዜታ ሃተታ የሃገር ቤቱን ከባህር ማድ፣ ያሇፇውን ከአሁን ነባራዊ ሁኔታ፣ እንዱሁም ህሌምን ከአቦታዊ ጋር እየቀየጠ ተረክን ሇመከወን የሚረዲ ጽንሰ ሃሳብ ከመሆኑም ባሻገር በሽግግር ጊዛ የሚከሰትን መናጋት በተስፊ ሇማሇፌና ሇህይወት ትርጉም እንዱኖረን፣ እና ማህበራዊ ግንኙነት እንዱጎሊ ብቸኝነት እንዱሳሳ የረዲ እሳቤ ሆኖ ተገኝቷሌ፡፡ አሊማ ተኮር የናሙና አመራረጥ ዳን በመጠቀም የጥናቱን አሊማ ከግብ ሇማዴረስ የረደ ገጸንባቦች (texts) ተመርጠው እና በንዴፇ ሃሳብ ዲብረው ትንታኔ ቀርበዋሌ፡፡ ጥናቱ በሁሇት ክፌሌ የቀረበ ነው፡፡ የመጀመሪያው ክፌሌ በስንዜሮ የቀረበ ሃዱስ ታሪካዊ ሃተታ በሚሌ ንዐስ አርዕስት የተሰናዯ ሲሆን ሁሇተኛው ክፌሌ ዯግሞ በስንዜሮ የቀረበ የትዜታ ሃተታ በሚሌ አርዕስት ሥር የቀረበ ነው፡፡ በመሆኑም በዙህ ወረቀት በ‹‹የስንብት ቀሇማት›› ውስጥ የተከሰተውን ስንዜሮን በመውሰዴ ባህሌን መሰረት ያዯረገ ትንተና እና እንዱሁም የስንዜሮ ትዜታ መምጣት ሇተረበሸው ማህበረፖሇቲካ እና ሇታጎሇው ሥነ-ሌቦና (አጠቃሊይ ሇባህለ) ረፌት የመስጠት አብርክቶ እንዯሚኖረው እንመሇከትበታሇን ማሇት ነው፡፡