በስንዜሮ ተረክ፤ ታሪክ እና ትዝታ

Authors

  • ይድነቃቸው ሰለሞን * እንግሊዜኛ ቋንቋና ሥነጽሁፍ ትምህርት ክፍል ፣ በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ፣ ደብረ ብርሃን፣ ኢትዮጵያ

DOI:

https://doi.org/10.20372/ajcik.2023.2.1.931

Abstract

የዚህ ጥናት አላማ በአዳም ረታ ‹‹የስንብት ቀለማት›› ውስጥ የመጣውን ስንዜሮ ‹‹በሃዲስ ታሪካዊነት›› እና ‹‹በትዝታ›› መታገጊያነት መፈከር ነው፡፡ ይህም ጥናቱን እስካሁን የደራሲው ሥራዎች ባልታዩበት የባህል እና የትዝታ ንድፈ ሃሳቦች አንጻር የተሰናዳ አድርጓታል፡፡ ሃዱስ ታሪካዊነት ባህሌ መር የሥነ- ጽሐፌ ሃተታ ማቅረቢያ ስሌት ሲሆን ትዜታ እረፌት ያሇው (የተረጋጋ) ሥነ-ሌቦናዊ ሁኔታን የሚያስረዲ ጽንሰ ሃሳብ ነው፡፡ የትዜታ ሃተታ የሃገር ቤቱን ከባህር ማድ፣ ያሇፇውን ከአሁን ነባራዊ ሁኔታ፣ እንዱሁም ህሌምን ከአ዗ቦታዊ ጋር እየቀየጠ ተረክን ሇመከወን የሚረዲ ጽንሰ ሃሳብ ከመሆኑም ባሻገር በሽግግር ጊዛ የሚከሰትን መናጋት በተስፊ ሇማሇፌና ሇህይወት ትርጉም እንዱኖረን፣ እና ማህበራዊ ግንኙነት እንዱጎሊ ብቸኝነት እንዱሳሳ የረዲ እሳቤ ሆኖ ተገኝቷሌ፡፡ አሊማ ተኮር የናሙና አመራረጥ ዗ዳን በመጠቀም የጥናቱን አሊማ ከግብ ሇማዴረስ የረደ ገጸንባቦች (texts) ተመርጠው እና በንዴፇ ሃሳብ ዲብረው ትንታኔ ቀርበዋሌ፡፡ ጥናቱ በሁሇት ክፌሌ የቀረበ ነው፡፡ የመጀመሪያው ክፌሌ በስንዜሮ የቀረበ ሃዱስ ታሪካዊ ሃተታ በሚሌ ንዐስ አርዕስት የተሰናዯ ሲሆን ሁሇተኛው ክፌሌ ዯግሞ በስንዜሮ የቀረበ የትዜታ ሃተታ በሚሌ አርዕስት ሥር የቀረበ ነው፡፡ በመሆኑም በዙህ ወረቀት በ‹‹የስንብት ቀሇማት›› ውስጥ የተከሰተውን ስንዜሮን በመውሰዴ ባህሌን መሰረት ያዯረገ ትንተና እና እንዱሁም የስንዜሮ ትዜታ መምጣት ሇተረበሸው ማህበረፖሇቲካ እና ሇታጎሇው ሥነ-ሌቦና (አጠቃሊይ ሇባህለ) ረፌት የመስጠት አብርክቶ እንዯሚኖረው እንመሇከትበታሇን ማሇት ነው፡፡

Keywords:

የስንብት ቀለማት, ስንዜሮ, ሃዲስ ታሪካዊነት, ትዝታ

Downloads

Published

2023-06-30

How to Cite

ሰለሞን ይ. (2023). በስንዜሮ ተረክ፤ ታሪክ እና ትዝታ. Abyssinia Journal of Culture and Indigenous Knowledge, 2(1), 10–24. https://doi.org/10.20372/ajcik.2023.2.1.931

Issue

Section

Articles