በራስ መር የመማር ብሌሃት መጻፍን መማር የመጻፍ ችልታን ሇማጎሌበት ያሇው ሚናና የተነሳሽነት ዯንጋጊነት ትንተና -በ11ኛ ክፍሌ ተተኳሪነት

Authors

  • ትዕግስት ወርቅነህ አማርኛ ትምህርት ክፍ፣ ሆጤ ሁለተኛ ረጃና ከፍተኛ መሰናዶ ትምህርት ቤት፣ ደሴ-ኢትዮጵያ
  • ስሜነው ደሴ አማርኛ ትምህርት ክፍሌ፣ ወል ዩኒቨርሲቲ፣ ዯሴ-ኢትዮጵያ

DOI:

https://doi.org/10.20372/ajcik.2022.1.1.692

Abstract

የጥናቱ ዋና ዓሊማ በራስ መር የመማር ብሌሃት መጻፍን መማር የመጻፍ ችልታን ሇማጎሌበት ያሇውን ሚና መመርመር ነው፡፡ ጥናቱ መጠናዊ ምርምር እና ፍትነት መሰሌ የጥናት ንዴፍን ተከትል ተሰርቷሌ፡፡ በጥናቱ ሂዯትም ሁሇት ቡዴኖች (የሙከራ ቡዴንና የማመሳከሪያ ቡዴን) ያለ ሲሆን የሙከራ ቡዴኑ በራስ መር የመማር ብሌሃት፣ የማመሳከሪያ ቡዴኑ ዯግሞ ያሇብሌሃቱ(የክፍሌ ዯረጃው የመጻፍ ክሂሌ ትምህርት) በቀረበበት መንገዴ የመጻፍ ክሂሌ ትምህርትን ሇ6 ሳምንታት ሇ12 ክፍሇ ጊዜያት እንዱማሩ ተዯርጓሌ፡፡ በጥናቱም በዯሴ ከተማ በሆጤ አጠቃሊይ ከፍተኛ ትምህርት መሰናድና ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት ዯረጃ ትምህርት ቤት በ2012 ዓ.ም በመማር ሊይ የሚገኙ 28 የ11ኛ ክፍሌ መማሪያ ክፍልች መካከሌ በተራ ዕጣ ናሙና ዘዳ የተመረጡ ሁሇት የመማሪያ ክፍልች ምዴብ (16) የማመሳከሪያ ቡዴን 42፣ ምዴብ (19) የሙከራ ቡዴን 54 በዴምሩ 96 ተማሪዎች ተሳትፈዋሌ፡፡ ሇእነዚህ ተሳታፊዎች በቅዴመ ትምህርትና በዴህረ ትምህርት የመጻፍ ችልታ ፈተናና የመጻፍ ተነሳሽነት መጠይቆች በመስጠት መረጃዎችን ሇመሰብሰብ ተችሎሌ፡፡ የተገኙ መረጃዎችም በባዕዴ ናሙና ቲ ቴስት፣ በማን ዊትኒ ዩ ኢ ፓራሜትራዊ ትንተና፣ የዯንጋጊነት ትንተና ሞዳሌ 4ን መሰረት በማዴረግ ተተንትነዋሌ፡፡ የጥናቱ ግኝትም በተሇመዯው የመጻፍ ትምህርት አቀራረብ ከተማሩ ተማሪዎች ይሌቅ በራስ መር የመማር ብሌሃት መጻፍን የተማሩ ተማሪዎች በመጻፍ ችልታቸው እና በመጻፍ ተነሳሽነታቸው ሊይ የበሇጠ መሻሻሌ የታየ መሆኑን መገንዘብ ተችሎሌ፡፡ በአንጻሩ የመጻፍ ተነሳሽነት የዯንጋጊነት ሚናው የጎሊ አሇመሆኑን መረጃዎች አመሊክተዋሌ፡፡ ከጥናቱ ግኝት በመነሳትም የመፍትሄ ሃሳቦች ተጠቁመዋሌ፡፡

Keywords:

የመጻፍ ችልታ, የመጻፍ ተነሳሽነት, ደንጋጊ, የተለመደው የመጻፍ ትምህርት አቀራረብ

Downloads

Published

2022-12-27

How to Cite

ወርቅነህ ት. ., & ደሴ ስ. . (2022). በራስ መር የመማር ብሌሃት መጻፍን መማር የመጻፍ ችልታን ሇማጎሌበት ያሇው ሚናና የተነሳሽነት ዯንጋጊነት ትንተና -በ11ኛ ክፍሌ ተተኳሪነት. Abyssinia Journal of Culture and Indigenous Knowledge, 1(1), 14–26. https://doi.org/10.20372/ajcik.2022.1.1.692

Issue

Section

Articles