የሀሳብ ማደራጃ ቢጋሮችን መማር በአማርኛ ቋንቋ የመጻፍ ክሂሌ ችሎታንና የመጻፍ ተነሳሽነትን ለማጎሌበት ያለው ሚና፤ በ9ኛ ክፍል ተማሪዎች ተተኳሪነት
DOI:
https://doi.org/10.20372/ajcik.2022.1.1.691Abstract
የጥናቱ ዋና ዓሊማ በአማርኛ ቋንቋ ትምህርት በሀሳብ ማዯራጃ ቢጋሮች ታግዝ መጻፍን መማር የተማሪዎችን የመጻፍ ችልታ እና የመጻፍ ተነሳሽነት ሇማሻሻሌ የሚኖረውን ሚና መፈተሽ ነው፡፡ ዓሊማውን ሇማሳካትም መጠናዊ ምርምር ብልም ፍትነትመሰሌ የጥናት ንዴፍ ተግባራዊ ሆኗሌ፡፡ በመሆኑም በሀሳብ ማዯራጃ ቢጋሮች መጻፍን የሚማር ቡዴንና ያሇሀሳብ ማዯራጃ ቢጋሮቹ በተሇመዯው መንገዴ መጻፍን የሚማር ቡዴን ተሇያይተው የመጻፍ ክሂሌ ትምህርትን በ8 ሳምንታት ሇ17 ክፍሇጊዛያት ተምረዋሌ፡፡ የጥናቱ ተሳታፊዎችም በአማራ ብሄራዊ ክሌሊዊ መንግስት በሰሜን ሸዋ ዝን በሚገኘው በአጣዬ ከተማ የከፍተኛ መሰናድ ትምህርትና ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርትቤት በ2010 ዓ.ም በጠነኛ ክፍሌ ተመዜግበው በ17 የመማሪያ ክፍልች ሲማሩ ከነበሩት ውስጥ በተራ እጣ ንሞና ዳ በተመረጡ ሁሇት መማሪያ ክፍልች የተገኙ ማሇትም በሙከራ ቡዴኑ 46፣ በቁጥጥር ቡዴኑ 46 በጥቅለ 92 ተማሪዎች ናቸው፡፡ ከተሳታፊዎቹም ቅዴመትምህርትና ዴህረትምህርት የመጻፍ ችልታ በፈተና፣ ቅዴመትምህርትና ዴህረትምህርት የመጻፍ ተነሳሽነት በመጠይቅ አማካይነት ተሇክተው መረጃዎች ተሰብስበዋሌ፡፡ መረጃዎቹም በአማካይ ውጤት፣ በመዯበኛ ሌይይት፣ በባዕዴ ናሙና ቲ-ቴስት ተሰሌተው ተተንትነዋሌ፡፡ የጥናቱ ግኝቶች እንዲመሊከቱትም ያሇሀሳብ ማዯራጃ ቢጋሮቹ በተሇመዯው መንገዴ መጻፍን ከተማሩት ተማሪዎች ይሌቅ በሀሳብ ማዯራጃ ቢጋሮች ታግው መጻፍን የተማሩት በመጻፍ ችልታቸው ጉሌህ (t(90)= 4.974፣ P=0.000) መሻሻሌ ከማሳየታቸው ባሇፈ የተጽዕኖ ዯረጃው (effect size) ከፍተኛ ሆኖ (eta squared = 0.22) ተገኝቷሌ፡፡ በተመሳሳይ በመጻፍ ተነሳሽነታቸውም በሀሳብ ማዯራጃ ቢጋሮች የተማሩት ተማሪዎች ጉሌህ (t(90)= 2.742 ፣ P=0.007) መሻሻሌ አሳይተዋሌ፤ መካከሇኛ የተጽዕኖ ዯረጃ (eta squared = 0.077) አሳይቷሌ፡፡ ከጥናቱ ግኝቶች በመነሳትም በአማርኛ ቋንቋ በሀሳብ ማዯራጃ ቢጋሮች መጻፍን መማር የተማሪዎችን የመጻፍ ችልታ ያዲብራሌ፤ ብልም የመጻፍ ተነሳሽነት ያሻሽሊሌ ወዯሚሌ ዴምዲሜ ተዯርሷሌ፡፡ ከግኝቶቹ በመነሳትም ስነትምህርታዊ የመፍትሄ ሀሳቦች ተጠቁመዋሌ፤ የወዯፊት የምርምር አቅጣጫዎችም ተመሊክተዋሌ፡፡